worldview.stratfor.com
an hour ago
The Tigray People's Liberation Front, or TPLF, accused the Ethiopian government of launching a new military offensive and said clashes had erupted ...
... Ethiopia's #Amhara region The North Shewa Zone Administration said 14 worshippers were killed and seven others injured following a landslide ...
After four years of a contentious peace between the Ethiopian federal government and the Tigray People's Liberation Front, fighting broke out ...
In response to the violent clashes in parts of Tigray – Ethiopia's northern region – between Tigrayan forces and the Ethiopian National Defence ...
english.news.cn
2 hours ago
ADDIS ABABA, Aug. 3 (Xinhua) -- Millions of Ethiopians and foreign nationals in the country took part in a nationwide tree-planting campaign on ...
ሥለቅዳሜዉ ዉጊያ የህወሓት ጥሪ፣የመንግሥት ዝምታ፣የመንግሥት የካቢኔ አባል ማረጋገጪያና የመንግሥት ደጋፊዎች የቃላት ዘመቻ ቢደጋገም ዉጊያዉ ቢያንስ እስከ ዛሬ የቀጠለ አይመስልም።ከእንግዲሕ ላመቀጠሉ ግን ምንም ዋስትና የለም
በዓለም እድሜያቸው ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ፉክክር ላይ ተካፋይ የሚኾኑት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለውጤት መጠበቃቸው፤ የፊፋ ውድድሮችን በከፊል ለግል ባለሐብቶች ለመሸጥ አቅርቦት የነበረው ሐሳብ በፊፋው ፕሬዚደንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ላይ ያጫረው ብርቱ ተቃውሞ የስፖርት ዘገባ ዋና ትኩረት ናቸው ።
ሰሞኑን ሸረሪና በተባለ አከባቢ የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት ከፈተብኝ ባለው ጥቃት የሱዳኑ ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተሳትፎ እንደነበረው በህወሓት የሚመራው የትግራይ ክልል ከሰሰ። ህወሓት ተሰነዘረብኝ ስላለው ጥቃትም ሆነ የሱዳኑ ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ተሳትፏል ስለመባሉ፣ ከማዕከላዊ መንግሥት እስካሁን ምንም የተባለ ነገር የለም።
Heavy fighting has erupted again in Ethiopia's Tigray region, threatening the peace deal signed nearly three years ago.
በራያ አላማጣ ግንባር በኩል ወታደራዊ ፍጥጫ እና የጦርነት ዝግጅት ማየሉን ነዋሪዎች ገለጹ። በከተማዋ ወታደራዊ እንቅስቃሴ በመጨመሩ ምክንያት ነዋሪዎች የጦርነት ስጋትን በመሸሽ ወደ ቆቦ ከተማ እየተሰደዱ መሆኑ ተሰምቷል።
በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በሚገኘው የጻድቃኔ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማሪያም ገዳም ከክረምቱ ዝናብ ጋር ተያይዞ በደረሰ ድንገተኛ የመሬት መንሸራተትና የቋጥኝ መናድ አደጋ የ14 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰማ። አምስት ሰዎችም ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
ባሳለፍነው ቅዳሜ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር አካባቢ ከፍተኛ የሆነ ወታደራዊ ግጭት መከሰቱ ተነግሯል። በዕለቱ ቀኑን ሙሉ ስለመዋሉ የተነገረለት ይህ ግጭት በርካቶችን ከአካባቢው ማፈናቀሉንም ዘገባዎች ያመለክታሉ።
addisstandard.com
3 hours ago
Addis Abeba – The World Health Organization (WHO) Country Office in Ethiopia and the University of Gonder have signed a two-year Project ...
... Ethiopia is using its resources and infrastructure to drive growth and trade. 23:02 • Source: CNN. Connecting Africa 4 videos. CA Ethiopia Dam.png.
Launching the 2026 Green Legacy one day tree planting campaign, Prime Minister Abiy Ahmed called upon Ethiopians to plant 800 million tree seedlings ...
Addis Ababa, August 3, 2026 (ENA) — Prime Minister Abiy Ahmed announced that Ethiopia has planted 805.3 million tree seedlings today.
reutersconnect.com
4 hours ago
Addis Ababa, Aug 3 (EFE).- Millions of Ethiopians united on Monday against climate change with the goal of planting 800 million trees in a single ...
Ethiopian army accused of attacking Tigray forces in Shererina amid escalating tensions at the Sudan-Ethiopia border.
Hundreds of Ethiopians from the Tigray region have crossed into neighbouring Sudan following fighting between regional forces and the Ethiopian ...
Finance Minister Ahmed Shide said the nationwide campaign reflects Ethiopia's determination to combine environmental protection with national ...