Accra, July 23, GNA – President John Dramani Mahama and the Ethiopian Deputy Prime Minister Temesgen Tiruneh, have held bilateral talks on the ...
Ethiopian authorities have arrested 17 key operatives behind a brutal human trafficking syndicate that trapped tens of thousands of migrants in ...
Ethiopia leads Africa's electric vehicle adoption with 115000 EVs on roads, though experts dispute figures, as rising fuel costs drive continental ...
ጎተ-የባህል ተቋም አዲስ አበባ በጎርጎረሳዉያኑ 1962 ዓ.ም ተመሰረተ። ተቋሙን መርቀዉ የከፈቱት ንጉሠ ነገሥት አጼ ኃይለ ሥላሴ እና የወቅቱ የጀርመን አምባሳደር ፓውለስ ቮን ስቶልዝማን ናቸዉ። ኢትዮጵያ የሚገኘዉ የጀርመኑ የባህል ተቋም የጎተ 64 ኛ ዓመቱን ይዟል። ተቋሙ በሚቀጥለዉ ዓመት 65 ኛ ዓመቱን ለማክበር በዝግጅት ላይ ነዉ።
በደቡብ አፍሪቃ በዉጭ አፍሪቃዉያን ዜጎች ላይ የሚፈፀመዉ ጥቃት እየጨመረ መምጣቱን ተከትሎ ወደ ሃገራቸዉ የሚመለሱ አፍሪቃዉያን ቁጥር እየጨመረ ነዉ። በደቡብ አፍሪቃ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን አብዛኞቹ ሱቆቻቸዉ ተዘርፈዉባቸዋል ፤ ወድመዉባቸዋል፤ አልያም ከሱቃቸዉ ተባረዋል። በርካታ ኢትዮጵያዉያን በየእለቱ ወደ ሃገራቸዉ እየተመለሱ ነዉ።
በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ቦረና ወረዳ በሚገኘው አባይ ገዳመ አስቄጤስ አቡነ አረጋዊና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ ሐምሌ 15 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ተፈፀመ በተባለ የድሮን ጥቃት የ2 መነኮሳይት ሕይወት ወዲያው ሲያልፍ፣ በ11 መነኮሳይት ላይ ደግሞ ቀላልና ከባድ አካል ጉዳት መድረሱን የገዳሙ አበምኔትና የወረዳዉ ቤተክህነት ኃላፊ ገለፁ።
AMN Plus-July 23, 2026. Egypt's opposition to Ethiopia's Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) stems not only from concerns about the dam itself, ...
Consciousness and worldview: Did Ethiopian Jews know the Temple had been destroyed? The question points to a tradition that mourned Jerusalem's ...
Ethiopia3. 0Mauritania. In Progress. SinglesMatch 261h 18m. Complete. D ... Statistics. Match Time 1 hr 18 m. headshot Dawit Sheleme Musa. Ethiopia ETH.
Ethiopian migrant allegedly killed 3 over $65 parking dispute, claimed he was victim of anti-immigrant bias. Police recovered nearly three dozen 9mm ...
Delegation from south Ethiopia led by Dr Bora Bosha after a meeting with turkana deputy governor Dr John Erus (third left) in Lodwar.
ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግስትን እንደሥጋት ተመልክተው ከሚወጉ አካላት ጋር ትብብር መፍጠሩን ዐሳውቋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለፉት ስምንት ዓመታት ግድም አገሪቱን የሚመራውን መንግስት ያለማቋረጥ በመውጋት ላይ የነበረው የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነግ-ኦነሰ) ይህን የህወሓት መግለጫን አላስተባበለም፡
የአገራዊ ምክክር ጉባኤ ተሳታፊዎች በምክክሩ ላይ በሚያቀርቡት ሐሳብ እንዳይጠየቁ ኃላፊነት እንደሚወስድ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ ተናገሩ። ዋና ኮሚሽነሩ ይህንን ያሉት፦ ከተጀመረ ስምንተኛ ቀኑን በያዘው ጉባኤ ያለፉት ሦስት ቀናት ሂደት ምን እንደሚመስል ዛሬ ቀትር ላይ በሰጡት አጭር ገለፃ ነው።
የአሜሪካ ሕግ አውጪ ምክር ቤት (ኮንግረስ) አባላት፣ የውጭ ፖሊሲ ጉዳይ ፖሊሲ ባለሙያዎች፣ የሰብአዊ መብት ድርጅቶች እና ተሟጋቾች የኢትዩጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ሰሞኑን የምስክርነት ቃል መከታተላቸውን ፣የኢትዮጵያ አሜሪካውያን ሲቪል ድርጅቶች ሰብሳቢ አቶ መስፍን መኮንን ለዶቼ ቬለ ዐሳውዋል።
actionagainsthunger.org
3 hours ago
After years of struggling to feed her seven children, Dahab Hashi Aden found a lifeline through a Village Savings and Loan Association in Ethiopia's
cnbcafrica.com
3 hours ago
... Ethiopia. Joining CNBC Africa to unpack this is Vijay Kumar Yelne, President of Export Marketing & SCM at EKA Mobility.
reutersconnect.com
3 hours ago
Ethiopians, who fled the ongoing fighting in Tigray region, prepare a meal within Hamdayet village on the Sudan-Ethiopia border, in the eastern ...
Africa enters a new era of megaprojects as schemes like Ethiopia's Grand Ethiopian Renaissance Dam and Nigeria's Dangote refinery reshape ...
Addis Ababa, July 23, 2026 (FMC) — Ethiopia stands proudly among the world's most populous nations, yet it remains confined by the paradox of ...
ethiopiatoday.net
5 hours ago
Addis Ababa (Ethiopia Today), July 23, 2026: The National Bank of Ethiopia (NBE) has issued a public notice reiterating that all transactions ...