journals.plos.org
an hour ago
The Tigray region of northern Ethiopia has one of the highest reported prevalences of neural tube defects (NTDs) globally. Red blood cell (RBC) folate ...
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አምቡላንሶቹ "ከማኅበሩ የሰብዓዊነት፣ ገለልተኝነት መርሆች ጋር በሚጣረስ መልኩ ሰዎችን ለማጓጓዝ ወይም በመሰል ተግባራት ለመሳተፍ እንደማይውሉ" ትናንት ባወጣው መግለጫ ገልጿል።
Watch this video as Firstpost examines the growing China-US rivalry over Ethiopia's $12.5 billion Bishoftu International Airport, one of Africa's ...
ለሴቶች እጅግ ፈታኝ በሆነው የቀንድ ከብት ማደለብ ስራ የተሰማራችው የቃሉ ወረዳ ነዋሪ ሶፊያ መሃመድ፣ አሁንም ድረስ በርካታ ተስፋ አስቆራጭ የማህበረሰብ አመለካከት እንዳለ ትናገራለች።"ሀገራችን ላይ ጫማ ጠርገዉ ሊስትሮ ሆነዉ ብዙ ደረጃ የደረሱ ልጆች አሉ ፣ዶሮ አሮብተዉብዙ ደረጃ የደረሱ ጓደኞቻችን አሉ ይሄን ይሄን ሳይንቁ ቢሰሩ ጥሩ ነዉ»ብላለች
Ethiopia's birr has fallen to a record low against the US dollar despite the central bank spending about $2.2 billion this year to support the ...
A US federal judge has ruled that the administration of President Donald Trump can terminate Temporary Protected Status (TPS) for more than 5000 ...
Executive Summary A reduction in tensions around the Strait of Hormuz would be welcome, but it would not eliminate Ethiopia's maritime ...
የዋዊራ ንጂሩ ድርጅት - ምግብ ለመማር መረሐ ግብር ወደ 80 በመቶ የሚሆነውን ለተማሪዎች የሚያከፋፍለዉን ምግብ የሚያገኘዉ፤ ከአካባቢው አነስተኛ አርሶ አደሮች እየገዛ ነዉ። የምገባ መረሐ ግብሩ በአካባቢው ላይ የተመሠረተ እንዲሆን ከማድረጉም በላይ፣ የአካባቢ አነስተኛ አርሶ አደሮች ምርታቸውን የሚያቀርቡበት አስተማማኝ ገበያ ፈጥሮላቸዋል።
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን ጊዳ አያና ወረዳ አንገር-ጉቴ ከተማ አቅራቢያ ቱሉ-ሌንጫ በተባለ ቀበሌ መንደር የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ከሲቪል መንገደኞቹ በተጨማሪ ከጊዳ አያና ወደ ነቀምቴ ሲወሰድ የነበረ የሥስት ባንኮችን ገንዘብ አጅበው በሚሄዱ የፀጥታ አካላት ላይ በደረሰው የአማጺያኑ ጥቃት ፣ የሦስቱም ባንኮች ማነጀሮች መገደላቸውም ተሰምቷል።
... Ethiopian Public Health Institute (EPHI), Brown University, the University of Notre Dame, and Ethiopia's Ministry of Health have found that ...
ምክክሩ የተራራቁ የፖለቲካዊ አመለካከቶችን ቢያንስ በተወሰነ ደረጃ ለማቀራረብ ያስችላል የሚል እምነት ያላቸው እንዳሉ ሁሉ በትግራይ ፣ በአማራ እና በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ ዋንኞቹ ታጣቂዎች በዚህ ምክክር አለመታደማቸው በምክክሩ የተደረሰባቸውን ሥምምነቶች ወደ መሬት ለማውረድ እንቅፋት ሊፈጥር ይችላል የሚል ሥጋት አለን» ሲሉ የተናገሩም አሉ።
ዛሬ ነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 5፡00 ሰዓት ላይ በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ሁለት ቦታዎች ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት 13 ሰዎች ከባድና ቀላል ጉዳት እንደደረሰባቸው የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር አብርሃ ሐጎስ ለዶቼ ቬለ አረጋገጡ። ስለጉዳዩ ከኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥትም ሆነ ከሀገር መከላከያ ሠራዊት የተባላ ነገር የለም።
bignewsnetwork.com
3 hours ago
(260820) -- ADDIS ABABA, Aug. 20, 2026 (Xinhua) -- Kassahun Gofe, Ethiopia's minister of trade and regional integration, speaks at the Big Market ...
cnbcafrica.com
3 hours ago
NAIROBI, Aug 20 – Chinese construction companies feature prominently in a shortlist of firms bidding to build Ethiopian Airlines' new airport, ...
cnbcafrica.com
3 hours ago
Aug 20 (Reuters) – Ethiopia's central bank said on Thursday that it had allotted $500 million at a special foreign exchange auction.
addisstandard.com
4 hours ago
Addis Abeba – An immigration judge has denied a request to release Dr. Berhanu Kibret, an Ethiopian-born instructor at the University of Maryland ...
Ethiopia sold $500 million to local banks on Thursday, stepping up efforts to ease dollar shortages and stem the slide in its currency.
Ethiopia's expanding corridor development projects are contributing to healthier, happier and more socially connected communities by promoting ...
jamanetwork.com
4 hours ago
This study examines whether emerging drug and diagnostic resistance variants are contributing to Ethiopia's malaria resurgence.
Bizamo division of Amhara Fano National Movement (AFNM) claimed it launched a devastating ambush attack of Ethiopian gov't forces in Wollega.