birrmetrics.com
an hour ago
Kenya imports about 200 megawatts of electricity from Ethiopia during peak demand periods and roughly 65 megawatts during off-peak hours, well below ...
ethiopiatoday.net
3 hours ago
By our staff reporter. Ethiopia Today (Addis Ababa) May 20, 2026 Ethiopia is aggressively leveraging the African Continental Free Trade Area ...
... Ethiopia. The study involved migrant children residing in Wolkite town, central Ethiopia, community leaders, and experts from the town's Women and ...
birrmetrics.com
5 hours ago
The average winning rate for the US dollar in Ethiopia's latest foreign exchange auction rose to 159.98 birr on Tuesday, as demand from commercial ...
The proposed two-phase project includes a refined petroleum pipeline from Djibouti's port to Ethiopia.
Analysis by MEMRI Vice President Amb. Alberto M. Fernandez: Ethiopia-Egypt: Africa's Next 'World War'?
ዲጅታል ቴክኖሎጂ በአሁኑ ወቅት በእያንዳንዱ የዕለት ተዕለት ህይወታችን ውስጥ ወሳኝ ሚና የሚጫወተውን ያህል፤ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓቶችን ለመገንባት በሚካሄዱ ምርጫዎች ውስጥም አንድ አካል እየሆነ መጥቷል። ከመራጮች ምዝገባ እስከ የድምጽ ቆጠራ እና የውጤት ማሳወቂያ ድረስ ቴክኖሎጂ ምርጫዎች የሚካሄዱበትን መንገድ እየቀረጸ ይገኛል።
theguardian.com
5 hours ago
Prime minister of Ethiopia, Abiy Ahmed, at the UN offices in Gigiri, Nairobi ... Ethiopia, has had under his leadership several activists ...
ታላቁን የህዳሴ ግድብ፣ የአሰላ እና የአይሻ የንፋስ ኃይል ማመንጫዎችን በተከታታይ ያስመረቀችው ኢትዮጵያ ለኬንያ የምትሸጠውን ኤሌክትሪክ ለማሳደግ እያጤነች ትገኛለች። አራት ተማሪ ልጆቻቸው ትምህርታቸውን በኩራዝ የሚያጠኑትን እናት ጨምሮ 60 ሚሊዮን ገደማ ኢትዮጵያውያን ግን የኤሌክትሪክ ኃይል የሚያገኙበትን ቀን ይናፍቃሉ።
ቤት ተከራዮች በስጋት ቤት አከራዮች በጉጉት የሚጠብቁት የሁለት ዓመት አስገዳጅ የዋጋ ገደብ ሊጠናቀቅ ጥቂት ሳምንታት ቀርተዋል ። አከራዮችና ተከራዮች ምን ይጠብቃሉ፥ እርስዎስ ምን ይላሉ?
የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲ ሲፌፓ “ አለአግባብ ከምርጫው ተሳትፎ አግልሎኛል “ ባለው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ላይ ክስ መመሥረቱን ዐሳወቀ ፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በበኩሉ፦ የፓርቲውን ጥያቄ ያልተቀበለው የእጩዎች ምዝገባ ሂደትን አጠናቅቆ ወደ ኅትመት ሥራ በመግባቱ መሆኑን ገልጿል ፡፡
ቀጣዩ አገራዊ ምርጫ ሊካሄድ 12 ቀናት ብቻ በቀሩበት በዚህ ወቅት፣ በሰሜን ወሎ ዞን በተለያዩ ከተሞች የሚካሄደው የምርጫ እንቅስቃሴ እጅግ መቀዛቀዙን፤ ከተፎካካሪ ፓርቲዎች በኩልም ምንም አይነት የምርጫ ቅስቀሳ እየተደረገ እንዳልሆነ ነዋሪዎች ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሰሞኑን «በየቦታው ሠራተኛ ችግር ነው» ፣ በሌላ በኩል «ኢትዮጵያ ውስጥ ሥራ የለም» ይባላል የሚል ተቃርኖ መኖሩን ጠቅሰው ችግሩ የት ላይ እንደሆነ እንዳልገባቸው ገልፀዋል ። እርስዎ ምን ይላሉ?
addisstandard.com
6 hours ago
Feature: Between recognition and regional fallout: Is Ethiopia reconsidering Somaliland option amid Red Sea calculus? Addis Standard Feature -
Rita Bissoonauth, Director of the UNESCO Office in Ethiopia, emphasized the urgency of shifting from advocacy to evidence-based policy action in ...
addisstandard.com
7 hours ago
Addis Abeba – Ethiopia has warned that the ongoing crisis involving Iran and disruptions around the Strait of Hormuz are intensifying pressure on ...
ethiopia-insight.com
8 hours ago
For most of the war on Tigray, the TPLF refused to accept the AU as a mediator, citing its perceived bias toward the Ethiopian government. This ...
Addressing the Assembly, Dr. Mekdes Daba said Ethiopia has achieved encouraging progress in reducing maternal and child mortality, citing findings ...
In accordance with the terms of the MoU, the Government of Ethiopia formally commits to remaining in arrears towards those external creditors ...
In Ethiopia, we note the increasingly frigid and censored civic space in which women rights activists and women-led organizations are compelled to ...