themedialine.org
2 hours ago
Pardoned Ethiopian nationals are being repatriated on flights to Addis Ababa's Bole International Airport. The releases followed coordinated ...
የአውሮፓ ኅብረት በዚህ ሳምንት መጀመሪያ እንዳስታወቀው የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች በልጆች ላይ የሚያሳድሩትን አሉታዊ ተፅዕኖ ለማስቀረት አጠቃቀማቸውን የሚገድብ መመሪያ ሊያወጣ ነው።የኅብረቱ ሀላፊዎች እንዳሉት በመላው አውሮፓ ወደ 60% የሚጠጉ ትናንሽ ልጆች ገደብ በሌለው በይነመረብ አጠቃቀም ስሜታዊ እና ሥነ-ልቦናዊ ችግሮች አጋጥመዋቸዋል።
A landmark for Ethiopia and a milestone for Africa: AU Commissioner Ethiopia's National Dialogue. Unmute. Tap to unmute. Your browser can' ...
... Ethiopia amid widespread hunger. “More than 110,000 metric tons of U.S. ... Ethiopia.” CRS has faced a sharp drop in federal support after ...
ትናንት ማምሻውን በተካሄደው የዓለም ዋንጫ ግጥሚያ ስፔን የፈረንሳይን ሕልም ማጨናገፏ መነጋገሪያ ሆኗል። በሁለቱ የአውሮጳ ጠንካራ የእግር ኳስ ቡድኖች መካከል የተካሄደው ጨዋታ በስፔን ሁለት ለባዶ ድል ተጠናቋል።
በኢትዮጵያ የዩናትድ ስቴትስ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ዛሬ ወደ ትግራይ ክልል መቀሌ በመጓዝ የፕሪቶሪያ ስምምነት ላይ ስለተደቀኑ ፈተናዎች መምከራቸው ተነገረ። አምባሳደሩ ወደ መቀሌ ለመጓዝ ያሰቡት ቀደም ብሎ ቢሆንም ክልሉ ላይ ባንዣበበው ስጋት ምክንያት በሦስት ሳምንታት ዘግይተዋል።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም አዲስ አበባ ውስጥ ተጀምሯል። ለምክክር ጉባኤው አዲስ አበባ የገቡ አራት ሺህ ያህል ተሳታፊዎች ለሚቀጥሉት ሦስት ሳምንታት ይመክራሉ ተብሏል።
በአማራ ክልል ሰሜን ምሥራቅ አካባቢዎች በኢሊኒኞ ክስተት ምክንያት የክረምት ዝናብ መዘግየትና መቅረት በአርሶ አደሩ ኑሮና በቁም እንስሳት ላይ ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ባንኮች ከሚሰጡት ብድር የተወሰነውን ለማምረቻ ዘርፍ እንዲመድቡ የሚያስገድድ ሕግ ለማውጣት የያዘው ዕቅድ በዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ባለሙያዎች ተቃውሞ ገጥሞታል። በብድር ዕድገት ላይ የነበረው ገደብ መነሳቱ ግን ባንኮች ለአምራቹ ዘርፍ የተሻለ ብድር እንዲሰጡ ዕድል እንደሚፈጥር የብሔራዊ ባንክ ገዢ ኢዮብ ተካልኝ ተናግረዋል።
ADDIS ABABA, July 15 (Xinhua) -- Ethiopia on Wednesday kicked off the highly anticipated National Dialogue Conference, bringing together more than ...
Ethiopia has launched a visa-on-arrival scheme for citizens of over 100 countries and boosting tourism from Africa, Europe, Asia, ...
AMN Plus-July 15,2026. A high-level delegation of government officials from the Republic of Malawi has visited the Ethiopian Artificial ...
addisstandard.com
3 hours ago
Addis Abeba – Prime Minister Abiy Ahmed has renewed his government's argument that Ethiopia's loss of direct access to the Red Sea was primarily ...
Ethiopia is set to begin a month-long national dialogue aimed at addressing the country's deep political polarization and divisions to help steer ...
newbusinessethiopia.com
4 hours ago
The Ethiopian Immigration and Citizenship Service (ICS) says it issued more than 1.6 million passports during the concluded Ethiopian fiscal year ...
Addressing the Ethiopian National Dialogue Conference today, the Executive Secretary said this historic dialogue will open a new chapter in Ethiopia's ...
tobaccofreekids.org
4 hours ago
For the first time, Ethiopia and its capital city of Addis Ababa have adopted budgets with dedicated funding for tobacco control. These funds are a ...
addisstandard.com
4 hours ago
Addis Ababa – Despite years of investment in electricity generation and expansion of the national grid, only about one in four Ethiopians has ...
Addis Ababa — Ethiopia has entered a pivotal chapter in its modern political history. With the opening of the National Dialogue Conference in ...
Ethiopia is hoping a month-long National Dialogue will be a major step toward healing years of division, ethnic violence and civil war. More From ...