“Women, children and the elderly have left and crossed into Ethiopia.” While the government's deadline to evacuate was supposed to expire on Monday ...
The initiative was announced at a 7 March event at the Ethiopian Skylight Hotel in Addis Ababa, covering key regional and long‑haul gateways relevant ...
... its long-time technology partner Ericsson, a move expected to significantly enhance mobile connectivity and digital services across Ethiopia.
(ANS – Adigrat) – On 7 March 2026, the Hairdressing Formation Centre at Don Bosco Gola completed its sixth certificate cycle for 30 young...
Zurich Zoo euthanises 10 surplus Ethiopian baboons · The Zurich Zoo has euthanised 10 healthy geladas because there was no more room for them. · More.
amharaamerica.org
3 hours ago
... Ethiopia. AAA does not endorse any political parties or organizations based in the U.S. or Ethiopia. Updated March 9th, 2026. Overview. For the week ...
hungarianconservative.com
4 hours ago
Rural-to-urban migration in Ethiopia, however, continues without structural economic transformation, and it has adversely affected the local labour ...
Addis Ababa, March 9, 2026 (ENA)—Zimbabwean Chief of Justice Luke Malaba hailed Ethiopia's judiciary as one of the top runners in transformative ...
የዓለም 20 በመቶ ነዳጅ የሚቀርብበት የሆርሙዝ ሰርጥ መዘጋትና የነዳጅ ምርት በመቀነሱ የዓለም የነዳጅ ዘይት ዋጋ በትንሹ 30 በመቶ ጨምሯል።የአንድ በርሚል ድፍድፍ ነዳጅ ዘይት ዋጋ ከ112 ዶላር በላይ ተንቻሯል።የነዳጅ ገበያ ባለሙያ ሳዉል ካቮኒክ እንደሚሉት ካለፈዉ አርብ ወዲሕ የታየዉ የዳጅ ዘይት ዋጋ ንረትና ሥጋቱ ከ1970ዎቹ ወዲሕ ዓለም---
gazettengr.com
4 hours ago
The Ethiopian embassy in Nigeria has extolled women's historical role in advancing the government's efforts to promote gender equality and ...
Safaricom has started a customer pilot of its Ethiopian mobile network in Dire Dawa, offering 2G, 3G, and 4G connectivity ahead of its national ...
IndiGo flight 6E33 made a U-turn near the border between Ethiopia and Eritrea.
ጀርመን አፍሪካ ውስጥ ሰላምና ደኅንነታቸው የተጠበቁ እንዲሆኑ ከምትሻቸው አካባቢዎች መካከል የአፍሪካ ቀንድ አንደኛው ነው። የጀርመን የአፍሪካ ቀንድ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ በዋናነት ኢትዮጵያና ሶማሊያ ላይ የሚያተኩር ነው። 120 ዓመታት የዘለቀው የጀርመን እና የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የበለጠ እንዲጠናከር የጀርመን ፍላጎት ነው።
ጀርመን አፍሪካ ውስጥ ሰላምና ደኅንነታቸው የተጠበቁ እንዲሆኑ ከምትሻቸው አካባቢዎች መካከል የአፍሪካ ቀንድ አንደኛው ነው። የጀርመን የአፍሪካ ቀንድ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ በዋናነት ኢትዮጵያና ሶማሊያ ላይ የሚያተኩር ነው። 120 ዓመታት የዘለቀው የጀርመን እና የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የበለጠ እንዲጠናከር የጀርመን ፍላጎት ነው።
በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ደላንታ ወረዳ በባህላዊ መንገድ የኦፓል ማዕድን የሚያወጡ ወጣቶች፣ በቂ የደህንነት መሣሪያዎች ባለመኖራቸውና በአካባቢው ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት ለከፍተኛ ስጋት መጋለጣቸው ተነገረ። የጉድጓድ ናዳ ተጭኗቸው አስከሬናቸው ያልወጣ ወጣቶችም እንዳሉ ወጣቶቹ ይናገራሉ።
ድሉ አትሌት ጽጌ ገብረሰላማ ክብሯን ያስጠበቀችበት ድል ሲሆን ከ22 ዓመታት በኋላ በሊዝበን ተከታታይ ድል የተቀዳጀች የመጀመሪያዋ ሴት አትሌት አድርጓታል። የ2023 የዓለም የክሮስ ካንትሪ የብር ሜዳሊያ አሸናፊዋ ጽጌ፣ በውድድሩ ሁለተኛ አጋማሽ ጀምሮ ፍጥነቷ ባይቀንስ ኖሮ የቦታውን ክብረ ወሰን የማሻሻል እድሏ የሰፋነበር ።
የአፍሪካ ሕብረት በተለያዩ የአመራርና የኃላፊነት እርከኖች ላይ የሚገኙ ሴቶችን ቁጥር ከወንዶች እኩል ለማድረግ ያስቀመጠውን ግብ አለማሳካቱ እና እንዲሰራበት ሴቶች ጠየቁ። የሕብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር በበኩላቸው የሴቶችን ቁጥር ከወንዶች እኩል ለማድረግ የተቀመጠው ግብ የአጀንዳ 2063 አካል መኾኑንና በትኩረት እንደሚሰራበት ተናግረዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በምሥራቅ ጉራጌ ዞን ምሥራቅ መስቃን ወረዳ የሲቪል ነዋሪዎችን ደህንነት እንዲጠበቅ ሲል ለጉራጌ አንድነትና ፍትህ ፓርቲ ባወጣዉ መግለጫ ጠየቀ፡፡ ፓርቲው በዚሁ መግለጫው በምሥራቅ መስቃን ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ በተደጋጋሚ በታጣቂዎች ይፈጸማል ያለው ጥቃት እንዳሳሰበው ገልጿል፡፡
ኦፌኮ በመላው ኢትዮጵያ በዋናነት ሴቶችን ተጠቂ የሚያደርግ ያለው ግጭት-ጦርነት እንዲቆም አስቸኳይ ያለውን ጥሪ አቀረበ፡፡ ፓርቲው ይህን ያለዉ በመላው ዓለም ታውሶ የዋለውን የዓለም ሴቶች ቀን በማስመልከት ባወጣው መግለጫ ነው። “ሴቶች የሰላምና የዲሞክራሲ ምሰሶዎች ናቸው” ሲል እለቱን በማክበር በኦሮሚያና በኢትዮጵያ ጦርነት እንዲቆም ጠይቋል።
In today's Ethiopia evidence suggests an extensive erosion of institutional autonomy, with the executive branch under absolute dictatorial rule of ...