amharic.voanews.com
15 hours ago
amharic.voanews.com
15 hours ago
addisstandard.com
15 hours ago
News: Over half of Ethiopia's fertilizer order for current year arrives at Djibouti port. May 2, 2024. 1 minute read.
amharic.voanews.com
15 hours ago
worldview.stratfor.com
16 hours ago
... Ethiopia's federal government to resolve a dispute with the neighboring Amhara region over the status of western and southern Tigray, Addis ...
amharic.voanews.com
17 hours ago
garoweonline.com
17 hours ago
... Ethiopia's seat to establish a Naval Base along the Red Sea, inside Somalia. Ethiopia will also start construction of the port having leased the ...
amharic.voanews.com
17 hours ago
addisstandard.com
17 hours ago
Over half of Ethiopia's fertilizer order for current year arrives at Djibouti port · Tigray interim admin says timeline to solve southern, western ...
ተራራማ ምድር የተወለደው የያኔው ብላቴና ደሳለኝ እንደምን የአፍሪቃን ማማዎች አዳረሰ ? እንደምንስ የሰማይ ደሴት ተመራማሪ ሊሆን ቻለ ? በምርምሩስ ምን ላይ ደርሶ ይሆን ?
documents.worldbank.org
19 hours ago
Disclosable Version of the ISR - Ethiopia General Education Quality Improvement Program for Equity - P163050 - Sequence No : 14 (English). Loading ...
በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ ትናንት ነፋስና በረዶ የቀላቀለ ዝናብ የተፈናቃዮችን ድንኳን አፈራረሰ ።ብርቱው ዝናም ሐይቅ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘውና በተለምዶ «ቱርክ» እየተባለ በሚጠራው የተፈናቃዮች መጠለያ ላይ ጉዳት ማድረሱን ተፈናቃዮች ተናግረዋል ።
የአውሮጳ ኅብረት በአሕጉሩ በሕገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ በተባሉ ኢትዮጵያውያን ላይ የጣለው ጊዜያዊ የሕጋዊ ሰነድ - ቪዛ ገደብ ርምጃ እንዳሳዘነው የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል ። የኅብረቱ ምክር ቤት ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ላይ ያሳለፈው የቪዛ ገደብ ውሳኔ የማይጠቅም መሆኑን አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ተናግረዋል ።
በኦሮሚያ ክልል ከሰሞኑ ባጋጠመው ከፍተኛ የነዳጅ እጥረት የትራንስፖርት አገልግሎቱን ስለማቃወሱ ተገለጸ ። ከክልሉ አስተያየታቸውን የሰጡ አሽከርካሪዎች እና የተሽከርካሪ ባለንብረቶች በተለይም በርካታ የትራንስፖርት ማጓጓዣ ተሽከርካሪዎች የሚጠቀሙባቸው የናፍጣ እጥረት ከፍተኛ መጉላላት ስለመፍጠሩም ነው የተገለጸው፡፡
የአውሮጳ ኅብረት የሶሪያ ስደተኞች ወደ ኅብረቱ ሃገራት እንዳይገቡ በማድረግ ረገድ ሊባኖስ ለምታደርገው ትብብር 1 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ለመስጠት ቃል መግባቱ ዛሬ ተገለጠ ። ለመሆኑ የአሁኑ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ያስፈለገበት ምክንያቱ ምንድን ነው?
amharic.voanews.com
19 hours ago
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ዛሬ በዋለው ችሎት ቀሲስ በላይ መኮንን በተጠረጠሩበት «ከባድ የሙስና ወንጀል» ላይ ክስ ለመመስረት ዐቃቤ ሕግ የጠየቀውን የ 15 ቀን የክስ መመስረቻ ጊዜ ፈቀደ ። ዐቃቤ ሕግ፦ ድርጊቱ «ከባድ የሙስና ወንጀል» እና ከዐሥር ዓመት በላይ የሚያስጠይቅ መሆኑን ለችሎቱ አስረድቷል ።
Journalists in Myanmar and Ethiopia have also seen increased pressure, which has left them unable to report freely. Jodie Ginsberg, from the Committee ...
allafrica.com
20 hours ago
The Ethiopian Agricultural Businesses Corporation (EABC) has reported the arrival of just over half the soil fertilizer ordered for the ongoing ...
amharic.voanews.com
20 hours ago